Latest

በአማራነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የገፋው ጎበና ሚካኤል እምሩ ኃይለሥላሴ የሩዋንዳን አየር መንገድ ትርፋማ እያደረገው ነው

ጎበና ሚካኤል እምሩ ኃይለሥላሴ

ጎበና ሚካኤል እምሩ የራስ እምሩ ኃይለስላሴ የልጅ ልጅ ነው። በአየር መንገድ ማርኬቲንግና ፋይናንስ በዲፕሎማ፣ በሒሳብ በዲግሪና በኢንፎርሜሽን ሳይንስ በማስተርስ ድግሪ የተመረቀው ጎበና ከ1985 እ.አ.አ ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ መንገድ ውስጥ በግዢ ሀላፊነት ሲሰራ የኖረና አየር መንገዱ እንዲለወጥ የበኩሉ አስተዋጽኦ ያደረገ ትጉህ ሰው ነው።

በአየር መንገዱ ቆይታው በዋና ስራ አስኪያጅነት: የዋጋ ትመና (pricing)፣ የገበያ አውቶሜሽን (Marketing Automation)፣ የሽያጭ(Sales Development) እና የ Marketing Support Systems ፕሮጄክትን አስተዳድሯል። በስራ አስኪያጅነት በሰራባቸው የአየርመንገዱ የተለያዩ ዘርፎች ባሳየው ስኬታማነት የማርኬቲንግ አንፎርሜሽን ሲስተምስ ዳይሬክተር ለመሆን በቅቷል።

በኤርያ ማናጄርነት በፈረንሳይ ፓሪስ፣ በደቡብ አውሮፓ ሪጅን ዳይሬክተርነት በኢጣሊያ ሮምና የሰሜንና ደቡብ አሜሪካ ሪጅናል ዳይሬክተርነት በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ በከፍተኛ ሃላፊነትና ስኬት አመራር ሰጥቷል።

አየር መንገዱ የአመራር ለውጥ በሚያደርግበት ወቅት ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ የአየር መንገዱን ስራ አስፈፃሚ አካልን በአለም አቀፍ ሽያጭ ሲኒዬር ምክትል ፕሬዚዳንትነት ማዕረግ ተቀላቅሏል። በመጨረሻም የአየር መንገዱን እስከለቀቀበት ጊዜ ድረስ የሽያጭ ዋና ስራ አስፈፃሚ ( Chief Commercial Officer of the airline)
በመሆን አገልግሏል።

አቶ ግርማ ዋቄ ተገፍተው ከአየር መንገዱ ሀላፊነት ከወጡ በኋላ ያሁኑ ዘረኛና የዝርፊያ ኤክስፐርት የሆነው ተወልደ ገብረማርያም ወደ ሃላፊነት ቦታ ይመጣል።

አቶ ተወለደ ከጎበና ሚካኤል ጋር ምንም መስማማት አልቻለም፣ ምክንያቱም አቶ ተወልደ በዘራቸው ብቻ ካለምንም ብቃት፣ እውቀትና ልምድ እየመረጠ ወደ አየር መንገዱ ሰራተኞችን በማስገባቱ ምክንያት መጣጣምና መግባባት አልቻሉም።  


ከዚህ በተጨማሪም የድሮ ባለስልጣን ልጅ ( ፊውዳል) ነበርክ እያሉ እያሳቀቁ ሊያሰሩት ስላልቻሉ ሰይፈልግ ብዙ የለፋበትን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለቆ ወደ ሩዋንዳ አየር መንገድ የአየር መንገዱ ዋና የሽያጭ ስራ አስኪያጅ በመሆን ስራ ይጀምራል። ርዋንዳ ሂዶ መስራት ከጀመረ በኋላ አየር መንገዱን ከአንድ fleet አውሮፕላን ወደ 22 አውሮፕላን ባለቤት አድርጎታል። ትልቅ እምርታ ነው።

የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ የነበሩት አቶ ግርማ ዋቄ የሩዋንዳ አየር መንገድ የቦርድ ሊቀመንበር ናቸው። እነ ተወልደ የሚሰሩ ሰዎች እያባረሩ ብቻቸውን በፈጠሩት ኔትወርክ መዝረፊያ ድርጅት ብቻ አድርገውታል።

Gobena Mikael Imru is one of the founding members of AFRI Aviation Plc. and a Senior Partner at the firm. Gobena holds a diploma in Airline Marketing and Finance, a BSC degree in Mathematics and an MSC degree in Information Science. Gobena is currently with 
RwandAir in Kigali as their General Manager Commercial.

Prior to joining Rwandair, Gobena served Ethiopian Airline with distinction in various positions for 27 years. During his long service with Ethiopian Airlines, he held the positions of Manager Pricing, Manager Sales Development, Manager Marketing Automation and Project Manager Marketing Support Systems.  

Gobena was then promoted to the positions of Director of Marketing Information Systems, Area Manager of France based in Paris, Regional Director of Southern Europe based in Rome, Regional Director of North & South America based in Washington DC.

After completing his outstation assignments, Gobena returned to Ethiopia and was assigned to spear-head the massive change management program in Ethiopian Airlines as Sr. Director Change Management. Having completed this assignment, Gobena joined the Ethiopian Airlines executive management team as Senior Vice President of Global Sales and finally as the Chief Commercial Officer of the airline.

As a seasoned aviation expert, Gobena had represented Ethiopian Airlines on numerous forums and addressed several meetings and conferences.

RwandAir Board Chairman is Former Ethiopian Airlines CEO Girma Wake.


ከጴጥሮስ አሸናፊ ከበደ የፌስቡክ ገጽ የተገኘ

No comments